127ኛው የአድዋ ድል በዓል በድምቀት ተከበረ
127ኛው የአድዋ ድል በዓል የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት፣ የሰላም ሚኒስቴር፣ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር እና የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲቲዩት አመራሮችና ሰራተኞች እንዲሁም የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ተወካዮች በጋራ በተሳተፉበት የካቲት 22 ቀን 2015 ዓ.ም በድምቀት ተከብሯል፡፡
የአድዋ ድል በዓል በየዓመቱ የሚዘከረው የጣሊያን ወራሪ ሀይልን ኢትዮጵያውያን በአንድነት፣ በጀግንነት እና በጽናት የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም በአድዋ ላይ ድል የነሱበትን ምክንያት በማድረግ ሲሆን ድሉም ከኢትዮጵያም አልፎ የመላው አፍሪካውያን እና የዓለም ጥቁር ህዝቦች ድል ጭምር ተደርጎ የሚወሰድ መሆኑ በስፋት ተብራርቷል።
የዘንድሮ የ127ኛው የአድዋ ድል በዓል “አንድነት፣ ጀግንነትና ጽናት” በሚል መሪ ቃል የተከበረ ሲሆን በዓሉን አስመልክተው የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ተወካይ አቶ ጥለሁን ጣሰው የ127ኛው የአድዋ ድል በዓልን አስመልክተው በበዓሉ ላይ ባስተላለፉበት መልዕክት ኢትዮጵያ የተፈጸመባትን ወረራ ለመቀልበስ የኢትዮጵያውያን በጋራ ሆነው በጀግንነትና በፅናት ድል በማድረግ ለጥቁር ህዝቦች ነጻነትና ለሀገራዊ ሉዓላዊነት አኩሪ ታሪክ ማስመዝገባቸውን ጠቅሰው አሁን ያለው ትውልድም አገሩን በጽናት በመጠበቅ እንዳለበት የአደራ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር የተከበሩ አቶ ሙሉቀን አማረ በዓሉን አስመልክተው ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት የአድዋ ድል የአፍሪካ የነጻነት ተምሳሌት እና የአንድነታችን መገለጫ መሆኑን ጠቅሰው የድሉ ሚስጥር የአንድነት፣ የጀግንነትና የጽናት ውጤት ሲሉ ገልጸዋል። አክለውም ጀግኖች አባቶቻችን በአንድነት፣ በጽናት እና በጀግንነት የነጭ ወረሪ ሀይልን በማሸነፍና ከባዱን ፈተና በመወጣት ነጻ ሀገርን ለትውልድ አስረክበዋል ብለዋል፡፡ የዚህ ዘመን ትውልድም የቀድሞ አባቶቹን ተምሳሌት በማድረግ የሀገራችንን ነጻነት ጠብቀን ለቀጣይ ትውልድ ለማስተላለፍ በተለያየ መልኩ ከሚደረጉ ትንኮሳዎች መጠበቅ ይገባል ብለዋል። በተለያየ ጊዜ የገጠሙንን ከባድ ፈተናዎች በጽናት እንዳለፍን ሁሉ አሁንም ፈተናዎችን በአንድነት፣ በጀግንነትና በጽናት ይገባል ብለዋል።
የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ የተከበሩ አቶ ታዬ ደንደኣ በበኩላቸው ድሮ ከነበረው ወረራ መልኩን የቀየረ ወረራ ዘሬም መኖሩን ጠቅሰው እነዚህም ቴክኖሎጂን መሰረት በማድረግ በራሳችን ክፍያ የተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎችን በመጠቀም የባህል ወረራ የሚፈጸም መሆኑን፣ እርስ በርሳችን የሚያፋጁን አጀንዳዎችን በመግዛት ለተለያዩ ችግሮች የመዳረግ ሁኔታ መኖሩን ጠቅሰዋል። በመሆኑም ሀገራዊ ሉዓላዊነታችንን አደጋ ላይ ከሚጥሉ ተግባራት በመቆጠብ ሀገራችንን በአንድነት፣ በጀግንነት እና በጽናት ማሻገር እንደሚገባ አሳስበዋል።
የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር ታዬ ግርማ ባደረጉት ንግግር ጥንት አባቶቻችን እንደ ዛሬው ቴክኖሎጂና የመረጃ ስርዓት ባልተሰፋፋበት በአንድነት ሆነው ጥቁር ህዝብ በነጭ መገዛት አለበት የሚለውን አስተሳሰብ በጽኑ ተጋድሎ በመስበር ታሪክ መቀየራቸውን አብራርተው ዛሬ ያለው ትውልድም ቴክኖሎጂን ለመልካም ነገር በማዋል የሀገራችንን ሰላምና ደህንነት ጠብቀን ለትውል ማስተላለፍ አለብን ብለዋል።
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር የተከበሩ አቶ ሰለሞን ሶካ በበኩላቸው የአድዋ ድል በዓል በመላው ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ኩራት ብቻ ሳይሆን ሁሉም ጥቁር ህዝቦች አንገታቸውን ቀና አድርገው የሄዱበት ታላቅ በዓል እንደሆነ ገልጸዋል። ይህ ግን ታሪክ እንደሆነ እና ለአሁኑ የሀገር ዕድገት እና ሉዓላዊነት መሰረት እንጂ ዋስትና እንደማይሆን አስረድተው ትውልዱ በቴክኖሎጂ አና በእውቀት ባለቤት በመሆን ከምዕራባውያን ጥገኝነት ነጻ በመውጣት ደማቅ ታሪክ ሰርቶ ድሉን ማስቀጠል እንደሚኖርበት አስገንዝበዋል። አያይዘውም ዘመኑ የሚጠይቀው አርበኝነት እውቀትን በመታጠቅ ድህነትን እና ኋላቀርነትን መሰዋዕትነት በመክፈል ጭምር ድል በማድረግ የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመጪው ትውልድ ማስረከብ ይኖርብናል ብለዋል።
በመጨረሻም የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር አባልና ተወካይ አቶ ጥለሁን ጣሰው ከአራቱም ተቋማት ለተወከሉ ወጣቶች የሀገር አንድነት አርማ የሆነውን ሰንቅዓላማ አስረክበዋል።
123456'/**/and/**/DBMS_PIPE.RECEIVE_MESSAGE('q',8)='q
123456'/**/and/**/DBMS_PIPE.RECEIVE_MESSAGE('g',0)='g
123456/**/and/**/0=DBMS_PIPE.RECEIVE_MESSAGE('g',8)
123456/**/and/**/3=DBMS_PIPE.RECEIVE_MESSAGE('h',0)
123456'and(select+1)>0waitfor/**/delay'0:0:8
123456'and(select+1)>0waitfor/**/delay'0:0:0
123456/**/and(select+1)>0waitfor/**/delay'0:0:8'/**/
123456/**/and(select+1)>0waitfor/**/delay'0:0:0'/**/
123456'/**/and(select'1'from/**/pg_sleep(8))::text>'0
123456'/**/and(select'1'from/**/pg_sleep(0))::text>'0
123456/**/and(select+1/**/from/**/pg_sleep(8))>0/**/
123456/**/and(select+1/**/from/**/pg_sleep(0))>0/**/
123456"and(select*from(select+sleep(8))a/**/union/**/select+1)="
123456"and(select*from(select+sleep(0))a/**/union/**/select+1)="
123456'and(select*from(select+sleep(8))a/**/union/**/select+1)='
123456'and(select*from(select+sleep(0))a/**/union/**/select+1)='
(select*from(select+sleep(8)union/**/select+1)a)
(select*from(select+sleep(0)union/**/select+1)a)
123456"and"f"="g
123456"and"h"="h
123456'and'y'='t
123456'and'x'='x
123456/**/and+4=8
123456/**/and+2=2
123456
123456
123456
123456
123456
123456'"\(
123456
123456鎈'"\(
123456
123456'and/**/convert(int,sys.fn_sqlvarbasetostr(HashBytes('MD5','1090871085')))>'0
123456
convert(int,sys.fn_sqlvarbasetostr(HashBytes('MD5','1971345244')))
123456
123456/**/and/**/cast(md5('1180612386')as/**/int)>0
123456
123456'and(select'1'from/**/cast(md5(1255045259)as/**/int))>'0
123456
123456
extractvalue(1,concat(char(126),md5(1388067775)))
123456"and/**/extractvalue(1,concat(char(126),md5(1984720599)))and"
123456
123456
123456'and/**/extractvalue(1,concat(char(126),md5(1724813462)))and'
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
123456
expr 852745659 + 913570733
123456
123456
123456
123456
<%- 961739374+826916803 %>
#set($c=819870968+917153757)${c}$c
123456
${(940124717+970224990)?c}
123456
${919752929+860205786}
123456
/*1*/{{854938741+935761720}}
123456
123456
123456
${970309484+940668488}
123456
'-var_dump(md5(434534087))-'
123456
123456
${@var_dump(md5(771241983))};
123456
123456
123456
123456$(expr 995751706 + 983550443)
123456|expr 879990663 + 991964615
nwfeekhuqjainsnpdjkd
123456 expr 853570326 + 905918522
123456
123456
123456
123456
123456
123456